የሚረጋገጠው ሰነድ ሰነዱ የተገኘበት / የመነጨበት
ባለጉዳዩ ማሟላት የሚጠበቅበት

የክፍያ መጠን በብር

ምርመራ

ኢትዮጵያዊ የውጭ ዜጋ
1.

የልደት ፤ የጋብቻ / ያላገባ (ኦሪጅናል)

አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ መስተዳድር

ሰነዱን በቀጥታ ይዞ መቅረብ 150.00 300.00

ከሃይማኖት ድርጅቶች የተሰጠ ያላገባ ማስረጃ ተቀባይነት የለውም

ከክልል አጠቃላይ ምክር ቤት በክልሉ የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ወይም በክልሉ የፍትህ ቢሮ ኢርጋገጦ ማቅረብ
ከሃይማኖት ተቛማት ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተውህዶ ቤ/ክ ጠቅላይ ቤተክህነት ፤ መቅረዝ ቤተክርስቲያን ፤ ዶሚኒየነ ፌዝ ሴንተር/ ዓለም አቀፍ የአሸናፊዎች መቅደስ/ ፤ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ ፤ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ምስጋና ቤ/ክ ፤ የክርስቶስ ቤ/ክ ፤ ጰርቅሊጦስ ቤ/ክ ፤ ያህዌ ንሲ ቤ/ክ ፤ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ማራናታ የቤተክርስቲያን ህብረት ፤ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ዘመካነ እየሱስ ፤ መካር ቤ/ክ ፤  የኢትዮጵያ ቃለህይወት ቤ/ክ ፤ የኢትዮጵያ አማኑኤል ቤ/ክ ፤ የክርስቶስ አንድነት ቤ/ክ ፤ የኢትዮጵያ ህይወት ቤ/ክ ፤ ሉተራን የአለም ፌድሬሽን ፤ የክርስቶስ እምነት ሰራዊት አለአቀፍ ቤ/ክ ፤ ሰቨን ዴይስ አድቬንቲስት ፤ አማኑኤል ባፕቲስት ቤ/ክ ፤ የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤ/ክ ፤ ቤተ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን ቤተክርስቲያኖች የተገኙ መሆን ይገባቸዋል ።
2 የተለያዩ ሰነዶች በውጭ አገር ከሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ወይም በአዲስ አበባ ከሚገኙ የውጭ አገር ሚሲዮኖች ሰነዱን በቀጥታ ይዞ መቅረብ 162.00 324.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ከሆነ
  ኢትዮፕያ ውስጥ የሚስዮን ጽ/ቤቶች የሌላቸው እና ኢትዮጵያም የሚስዮን ጽ/ቤት ካልከፈተችባቸው አገሮች አገሩ ኢትዮጵያ ውስጥ በሌላ አገር የሚስዮን ጽ/ቤት የተወከለ ከሆነ ከጽ/ቤቱ ማስረጃውን አረጋግጦ ማቅረብ 150.00  300.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ከሆነ
3. የሞት ማስረጃ (ኦሪጅናል) አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ መስተዳደር ሰነዱን በቀጥታ ይዞ መቅረብ 150.00 300.00  
በክልሉ በማንኛውም ደረጃ ከሚገኙ ምክር ቤቶች በክልሉ የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ አረጋግጦ ማቅረብ      
ጤና ጥበቃ ሚ/ር ወይም ከክልል ጤና ቢሮ ሰነዱን በቀጥታ ይዞ መቅረብ      
4. የፍ/ቤት ውሣኔ ፤ ብይን ፤ ትዕዛዝ (ፎቶ ኮፒ) ከፌዴራል ፍ/ቤቶች በፍ/ቤቱ ሬጅስትራር አረጋግጦ ማቅረብ 162.00

 

324.00 የሰነዶቹ ትርጉም እንዲረጋገጥ የሚያስፈልግ ከሆነ ባለጉዳዩ በዚህ ሰነድ በተራ ቁ. 7 የተጠቀሱትን ማሟላት የጠበቅበታል
ከክልል ፍ/ቤቶች በክልሉ ፍትህ ቢሮ አረጋግጦ ማቅረብ
ከፌዴራል እና ከክልል የሼርአ ፍ/ቤቶች በጠቅላይ ሼርአ ፍ/ቤት ወይም ከክልል ሼርአ ፍ/ቤት ከፍተኛ ፍ/ቤት አረጋግጦ ማቅረብ
ከአዲስ አበባና ከድሬዳዋ መስተዳድር ፍ/ቤቶች በአካባቢያቸው በሚገኝ በፌደራል ፍ/ቤት ሬጅስትራር አረጋግጦ ማቅረብ
5. የትምህርት ማስረጃዎች ከአዲስ አበባና ከድሬደዋ መስተዳድር በመስተዳድሮቹ የትምህርት ቢሮ አረጋገጦ ማቅረብ 150.00 300.00  
ከብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በየክልሎቹ የትምህርት ቢሮዎች አረጋገጦ ማቅረብ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በሥሩ ከሚገኙ የትምህርት ተቛማት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አረጋገጦ ማቅረብ
አገር አቀፍ የፈተናዎች ድርጅት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሰርተፊኬት ከአገር አቀፍ የፈተናዎች ድርጅት አረጋገጦ ማቅረብ
ከተለያዩ የትምህርት ተቛማት በትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጦ ማቅረብ
6. የጤና ነክ ሰነዶች ከአዲስ አበባና ከድሬዳዋ መስተዳድር ጤና ቢሮዎች ሰነዱን በቀጥታ ይዞ ማቅረብ 150.00 300.00 ከአዲስ አበባ እና ከድሬዳዋ መስተዳደርና ከክልል ስልጣን ውጭ ከሆኑ አካሎች የተገኘ መረጃን ይመለከታል
ከክልል ጤና ቢሮ ሰነዱን በቀጥታ ይዞ ማቅረብ
ተጠሪነታቸው ለፌዴራል መንግስት ከሆነ የጤና ተቛማት በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አረጋግጦ ማቅረብ
7. ቃለ-መሐላ (ዲክላራሲዮን) እና ውክልና በአዲስ አበባና ድሬዳዋ መስተዳድር የተፈፀሙ በመስተዳድሮቹ ውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤቶች አረጋግጦ ማቅረብ 162.00 324.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ከሆነ
በክልሎች የተፈፀሙ በክልል ውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤቶች አረጋግጦ 150.00 300 ሰነዱ ሀብት ነክ ካልሆነ
8. ከባለሥልጣን አካል የተገኙ ሰነዶች ትርጉም ከተለያዩ የትርጉም ህጋዊ ፈቃድ ባላቸው ድርጅቶች አስተርጉሞና በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤቶች አረጋግጦ ማቅረብ 162.00 324.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ከሆነ
150.00 300.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ካልሆነ
9. ከወንጀል ነፃ ሰርተፊኬት ከፌድራል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ሰነዱን በቀጥታ ይዞ ማቅረብ 150.00 300.00  
10. ''ለሚመለከተው ሁሉ በሚል'' አድራሻ የተዘጋጁ ማስረጃዎች የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ቀበሌዎች ማስረጃው ከተገኘበት ወረዳ አረጋግጦ ማቅረብ 162.00 324.00  
በክልል ከሚገኙ አግባብ ካላቸው መስሪያ ቤቶች በኢትዮጵያ ወይንም በአዲስ አበባ ንግድ ቤት አረጋግጦ ማቅረብ
11. የ export (የወጪ ዕቃዎች) ሰነዶች አግባብነት ካላቸው የሚኒስቴር መ/ቤቶችና ላኪ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ወይንም በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት አረጋግጦ ማቅረብ 162.00 324.00  
12. መንጃ ፈቃድ ከአዲስ አበባ/ከድሬዳዋ ወይም ከተለያዩ ክልላዊ መሰተዳድሮች የመንገድ ትራንስፖርት ባለሰልጣን ቀርቦ በፌደራል መንጃ ፈቃድ በመለወጥ ማቅረብ 150.00 300.00  
ኢትዮጵያ ውስጥ የዲፐሎማቲክ ሚስዮን ጽ/ቤት ከከፈተ አገር መንጃ ፈቃዱን በሰጠው አገር የዲፐሎማቲክ ሚስዮን ጽ/ቤት አረጋግጦ ማቅረብ
ኢትዮጵያ ውስጥ የዲፐሎማቲክ ሚስዮን ጽ/ቤት ካልተከፈተ አገር መንጃ ፈቃዱን ለመንገድ ትራንስፖርት አቅረቦ ማስለወጥ
13. ሌሎች ሰነዶች አግባብነት ካላችው አካላት እንደ ጉዳዩ አይነት ለሚወከልው ከክልሉ ወይም ከመስተዳድሩ ቢሮ ወይም በሚመለከታቸው የፌደራል መሥሪያ ቤቶች አረጋግጦ ማቅረብ 150.00 300.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ከሆነ
162.00 324.00 ሰነዱ ሀብት ነክ ካልሆነ
 
 
 
 
 Search

  

Mfa.gov.et
Publications

 


Ethiopian mission abroad in:

  

 Publications
 
 Weather forecast
 Currency exchange

Contact webmaster

Copyright © 2002-2008Ministry of Foreign Affairs of FDRE